በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

የይሖዋ ምሥክሮች ተሞክሮዎች

የይሖዋ ምሥክሮች አስተሳሰባቸው፣ ንግግራቸውና ምግባራቸው የአምላክ ቃል ከሆነው ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር የሚስማማ እንዲሆን አቅማቸው የፈቀደውን ሁሉ ያደርጋሉ። መጽሐፍ ቅዱስ የእነሱንም ሆነ በአካባቢያቸው ያሉትን ሰዎች ሕይወት የቀየረው እንዴት እንደሆነ እንድታነብ እንጋብዝሃለን።

ተሞክሮዎች

የጤና ችግር ሌሎችን ከማጽናናት አላገዳትም

ክሎዲን ስለ ችግሯ እያሰበች መቆዘም አልፈለገችም፤ ስለዚህ ሌሎችን ለማጽናናት አቅም እንዲሰጣት አምላክን ለመነችው።

ተሞክሮዎች

የጤና ችግር ሌሎችን ከማጽናናት አላገዳትም

ክሎዲን ስለ ችግሯ እያሰበች መቆዘም አልፈለገችም፤ ስለዚህ ሌሎችን ለማጽናናት አቅም እንዲሰጣት አምላክን ለመነችው።

መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል

የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት መናገር

መንፈሳዊ ግቦች ላይ መድረስ