በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

የይሖዋ ምሥክሮች ተሞክሮዎች

የይሖዋ ምሥክሮች አስተሳሰባቸው፣ ንግግራቸውና ምግባራቸው የአምላክ ቃል ከሆነው ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር የሚስማማ እንዲሆን አቅማቸው የፈቀደውን ሁሉ ያደርጋሉ። መጽሐፍ ቅዱስ የእነሱንም ሆነ በአካባቢያቸው ያሉትን ሰዎች ሕይወት የቀየረው እንዴት እንደሆነ እንድታነብ እንጋብዝሃለን።

መጠበቂያ ግንብ

“ምድር ገነት እንደምትሆን የሚገልጸው ተስፋ ሕይወቴን ለወጠው”

ኢቫርስ ቪጉሊስ በሕይወቱ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው በሞተር ሳይክል ውድድር ለሚያገኘው ዝና፣ ክብርና ደስታ ነበር። የመጽሐፍ ቅዱስ እውነት በሕይወቱ ላይ ለውጥ ያመጣው እንዴት ነው?

መጠበቂያ ግንብ

“ምድር ገነት እንደምትሆን የሚገልጸው ተስፋ ሕይወቴን ለወጠው”

ኢቫርስ ቪጉሊስ በሕይወቱ ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው በሞተር ሳይክል ውድድር ለሚያገኘው ዝና፣ ክብርና ደስታ ነበር። የመጽሐፍ ቅዱስ እውነት በሕይወቱ ላይ ለውጥ ያመጣው እንዴት ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል

የመጽሐፍ ቅዱስን እውነት መናገር

መንፈሳዊ ግቦች ላይ መድረስ