በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የዮሐንስ ወንጌል

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 17 18 19 20 21

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ‘ቃል ሥጋ ሆነ’ (1-18)

    • መጥምቁ ዮሐንስ የሰጠው ምሥክርነት (19-28)

    • የአምላክ በግ የሆነው ኢየሱስ (29-34)

    • የመጀመሪያዎቹ የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት (35-42)

    • ፊልጶስና ናትናኤል (43-51)

  • 2

    • በቃና የተደረገው ሠርግ፤ ውኃው ወደ ወይን ጠጅ ተቀየረ (1-12)

    • ኢየሱስ ቤተ መቅደሱን አነጻ (13-22)

    • ኢየሱስ በሰው ውስጥ ያለውን ያውቃል (23-25)

  • 3

    • ኢየሱስና ኒቆዲሞስ (1-21)

      • ዳግመኛ መወለድ (3-8)

      • አምላክ ዓለምን ወዷል (16)

    • ዮሐንስ ስለ ኢየሱስ የሰጠው የመጨረሻ ምሥክርነት (22-30)

    • ከላይ የመጣው (31-36)

  • 4

    • ኢየሱስና ሳምራዊቷ ሴት (1-38)

      • አምላክን “በመንፈስና በእውነት” አምልኩ (23, 24)

    • ብዙ ሳምራውያን በኢየሱስ አመኑ (39-42)

    • ኢየሱስ የአንድን ባለሥልጣን ልጅ ፈወሰ (43-54)

  • 5

    • በቤተዛታ አንድ በሽተኛ ተፈወሰ (1-18)

    • አባቱ ለኢየሱስ ሥልጣን ሰጥቶታል (19-24)

    • ሙታን የኢየሱስን ድምፅ ይሰማሉ (25-30)

    • ስለ ኢየሱስ የተሰጠ ምሥክርነት (31-47)

  • 6

    • ኢየሱስ 5,000 ሰዎችን መገበ (1-15)

    • ኢየሱስ በውኃ ላይ ተራመደ (16-21)

    • ኢየሱስ፣ “ሕይወት የሚያስገኘው ምግብ” (22-59)

    • በኢየሱስ ንግግር ብዙዎች ተሰናከሉ (60-71)

  • 7

    • ኢየሱስ በዳስ በዓል ላይ ተገኘ (1-13)

    • ኢየሱስ በበዓሉ ላይ አስተማረ (14-24)

    • ክርስቶስን በተመለከተ ሰዎች የነበራቸው የተለያየ አመለካከት (25-52)

  • 8

    • አብ ስለ ኢየሱስ ይመሠክራል (12-30)

      • ኢየሱስ፣ “የዓለም ብርሃን” (12)

    • የአብርሃም ልጆች (31-41)

      • ‘እውነት ነፃ ያወጣችኋል’ (32)

    • የዲያብሎስ ልጆች (42-47)

    • ኢየሱስና አብርሃም (48-59)

  • 9

    • ኢየሱስ ዓይነ ስውር ሆኖ የተወለደን ሰው ፈወሰ (1-12)

    • ፈሪሳውያን ዓይኑ የበራለትን ሰው በጥያቄ አፋጠጡት (13-34)

    • የፈሪሳውያን መታወር (35-41)

  • 10

    • እረኛውና ሁለት የበጎች ጉረኖ (1-21)

      • ኢየሱስ ጥሩ እረኛ ነው (11-15)

      • “ሌሎች በጎች አሉኝ” (16)

    • የመታደስ በዓል ሲከበር አይሁዳውያን ከኢየሱስ ጋር ተገናኙ (22-39)

      • ብዙ አይሁዳውያን አላመኑም (24-26)

      • “በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ” (27)

      • “እኔና አብ አንድ ነን” (30, 38)

    • በዮርዳኖስ ማዶ የሚገኙ ብዙ ሰዎች አመኑ (40-42)

  • 11

    • አልዓዛር ሞተ (1-16)

    • ኢየሱስ ማርታንና ማርያምን አጽናናቸው (17-37)

    • ኢየሱስ አልዓዛርን ከሞት አስነሳው (38-44)

    • ኢየሱስን ለመግደል የተጠነሰሰ ሴራ (45-57)

  • 12

    • ማርያም በኢየሱስ እግር ላይ ዘይት አፈሰሰች (1-11)

    • ኢየሱስ እንደ ድል አድራጊ ሆኖ ገባ(12-19)

    • ኢየሱስ እንደሚሞት ተናገረ (20-37)

    • አይሁዳውያን እንደማያምኑ የተነገረው ትንቢት ተፈጸመ (38-43)

    • ኢየሱስ ዓለምን ለማዳን መጣ (44-50)

  • 13

    • ኢየሱስ የደቀ መዛሙርቱን እግር አጠበ (1-20)

    • ኢየሱስ፣ ይሁዳ ከሃዲ መሆኑን አጋለጠ (21-30)

    • አዲስ ትእዛዝ (31-35)

      • “እርስ በርሳችሁ ፍቅር ቢኖራችሁ” (35)

    • ኢየሱስ፣ ጴጥሮስ እንደሚክደው ተናገረ (36-38)

  • 14

    • ወደ አብ መቅረብ የሚቻልበት ብቸኛው መንገድ ኢየሱስ ነው (1-14)

      • “እኔ መንገድ፣ እውነትና ሕይወት ነኝ” (6)

    • ኢየሱስ መንፈስ ቅዱስን እንደሚልክ ቃል ገባ (15-31)

      • “ከእኔ አብ ይበልጣል” (28)

  • 15

    • የእውነተኛው የወይን ተክል ምሳሌ (1-10)

    • የክርስቶስ ዓይነት ፍቅር እንድናሳይ የተሰጠ ትእዛዝ (11-17)

      • ‘ከዚህ የሚበልጥ ፍቅር የለም’ (13)

    • ዓለም የኢየሱስን ደቀ መዛሙርት ይጠላል (18-27)

  • 16

    • የኢየሱስ ደቀ መዛሙርት ሊገደሉ ይችላሉ (1-4ሀ)

    • መንፈስ ቅዱስ የሚያከናውነው ሥራ (4ለ-16)

    • የደቀ መዛሙርቱ ሐዘን ወደ ደስታ ይለወጣል (17-24)

    • “እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ” (25-33)

  • 17

    • ኢየሱስ ከሐዋርያቱ ጋር ሆኖ ያቀረበው የመጨረሻ ጸሎት (1-26)

      • አምላክን ማወቅ የዘላለም ሕይወት ያስገኛል (3)

      • ክርስቲያኖች የዓለም ክፍል አይደሉም (14-16)

      • “ቃልህ እውነት ነው” (17)

      • ‘ስምህን አሳውቄአለሁ’ (26)

  • 18

    • ይሁዳ ኢየሱስን ከዳ (1-9)

    • ጴጥሮስ በሰይፍ ጆሮ ቆረጠ (10, 11)

    • ኢየሱስ ወደ ሐና ተወሰደ (12-14)

    • ጴጥሮስ ኢየሱስን ለመጀመሪያ ጊዜ ካደ (15-18)

    • ኢየሱስ፣ ሐና ፊት ቀረበ (19-24)

    • ጴጥሮስ ኢየሱስን ለሁለተኛና ለሦስተኛ ጊዜ ካደ (25-27)

    • ኢየሱስ፣ ጲላጦስ ፊት ቀረበ (28-40)

      • “መንግሥቴ የዚህ ዓለም ክፍል አይደለም” (36)

  • 19

    • ኢየሱስ ተገረፈ፤ ሰዎችም አፌዙበት (1-7)

    • ጲላጦስ በድጋሚ ኢየሱስን ጠየቀው (8-16ሀ)

    • ኢየሱስ በጎልጎታ በእንጨት ላይ ተቸነከረ (16ለ-24)

    • ኢየሱስ ለእናቱ አስፈላጊውን ዝግጅት አደረገላት (25-27)

    • ኢየሱስ ሞተ (28-37)

    • ኢየሱስ ተቀበረ (38-42)

  • 20

    • መቃብሩ ባዶ ሆነ (1-10)

    • ኢየሱስ ለመግደላዊቷ ማርያም ተገለጠ (11-18)

    • ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ተገለጠ (19-23)

    • ቶማስ ተጠራጠረ፤ በኋላ ግን አመነ (24-29)

    • የዚህ ጥቅልል ዓላማ (30, 31)

  • 21

    • ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ተገለጠ (1-14)

    • ጴጥሮስ ኢየሱስን እንደሚወደው አረጋገጠለት (15-19)

      • “ግልገሎቼን መግብ” (17)

    • ኢየሱስ የሚወደው ደቀ መዝሙር ወደፊት የሚያጋጥመው ሁኔታ (20-23)

    • መደምደሚያ (24, 25)