በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ጥያቄ 4

መጽሐፍ ቅዱስ ከሳይንስ አንጻር ትክክል ነው?

 “የሰሜኑን ሰማይ በባዶ ስፍራ ላይ ዘርግቷል፤ ምድርንም ያለምንም ነገር አንጠልጥሏል።”

ኢዮብ 26:7

 “ጅረቶች ሁሉ ወደ ባሕር ይፈስሳሉ፤ ሆኖም ባሕሩ አይሞላም። ጅረቶቹ እንደገና ይፈስሱ ዘንድ ወደሚነሱበት ወደዚያው ቦታ ተመልሰው ይሄዳሉ።”

መክብብ 1:7

 “እሱ ክብ ከሆነችው ምድር በላይ ይኖራል።”

ኢሳይያስ 40:22