በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ጥያቄ 14

ያሉህን ነገሮች በጥበብ መጠቀም የምትችለው እንዴት ነው?

 “ፈንጠዝያ የሚወድ ሰው ይደኸያል፤ የወይን ጠጅና ዘይት የሚወድ ባለጸጋ አይሆንም።”

ምሳሌ 21:17

 “ተበዳሪም የአበዳሪው ባሪያ ነው።”

ምሳሌ 22:7

 “ከእናንተ መካከል፣ ግንብ ለመገንባት ፈልጎ ለመጨረስ የሚያስችል በቂ ገንዘብ እንዳለው ለማወቅ በመጀመሪያ ተቀምጦ ወጪውን የማያሰላ ማን ነው? እንዲህ ካላደረገ ግን መሠረቱን ከጣለ በኋላ ፍጻሜ ላይ ማድረስ ሊያቅተውና የሚያዩት ሰዎች ሁሉ ሊያፌዙበት ይችላሉ፤ ‘ይህ ሰው መገንባት ጀምሮ ነበር፤ መጨረስ ግን አቃተው’ ይሉታል።”

ሉቃስ 14:28-30

 “በልተው ከጠገቡም በኋላ ደቀ መዛሙርቱን ‘ምንም እንዳይባክን የተረፈውን ቁርስራሽ ሁሉ ሰብስቡ’ አላቸው።”

ዮሐንስ 6:12