በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ሀ7-ሸ

የኢየሱስ ምድራዊ ሕይወት አበይት ክንውኖች—ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ያከናወነው የመጨረሻ አገልግሎት (ክፍል 2)

ጊዜ

ቦታ

ክንውን

ማቴዎስ

ማርቆስ

ሉቃስ

ዮሐንስ

ኒሳን 14

ኢየሩሳሌም

ኢየሱስ ይሁዳ ከሃዲ መሆኑን አጋለጠ እንዲሁም አሰናበተው

26:21-25

14:18-21

22:21-23

13:21-30

የጌታ ራትን አቋቋመ (1ቆሮ 11:23-25)

26:26-29

14:22-25

22:19, 20, 24-30

 

ጴጥሮስ እንደሚክደውና ሐዋርያት እንደሚበተኑ ተናገረ

26:31-35

14:27-31

22:31-38

13:31-38

ረዳት እንደሚልክላቸው ቃል ገባ፤ ስለ እውነተኛው የወይን ግንድ የተናገረው ምሳሌ፤ እርስ በርስ እንዲዋደዱ ትእዛዝ ሰጣቸው፤ ከሐዋርያቱ ጋር ሆኖ ያቀረበው የመጨረሻ ጸሎት

     

14:1–17:26

ጌትሴማኒ

በአትክልት ስፍራው ሳለ የተሰማው ከፍተኛ ጭንቀት፤ የኢየሱስ አልፎ መሰጠትና መያዝ

26:30, 36-56

14:26, 32-52

22:39-53

18:1-12

ኢየሩሳሌም

ሐና ጥያቄ አቀረበለት፤ በቀያፋና በሳንሄድሪን ፊት ለፍርድ ቀረበ፤ ጴጥሮስ ካደው

26:57–27:1

14:53–15:1

22:54-71

18:13-27

ከሃዲው ይሁዳ ራሱን ሰቀለ (ሥራ 1:18, 19)

27:3-10

     

መጀመሪያ ጲላጦስ ፊት፣ ከዚያም ሄሮድስ ፊት ቀረበ፤ እንደገና ወደ ጲላጦስ ተወሰደ

27:2, 11-14

15:1-5

23:1-12

18:28-38

ጲላጦስ፣ ኢየሱስን ሊፈታው የፈለገ ቢሆንም አይሁዶች በርባን እንዲፈታላቸው ጠየቁ፤ በመከራ እንጨት ላይ ተሰቅሎ እንዲሞት ተፈረደበት

27:15-30

15:6-19

23:13-25

18:39–19:16

(ከቀኑ 9 ሰዓት ገ.፣ ዓርብ)

ጎልጎታ

በመከራ እንጨት ላይ ተሰቅሎ ሞተ

27:31-56

15:20-41

23:26-49

19:16-30

ኢየሩሳሌም

የኢየሱስን አስከሬን ከመከራው እንጨት ላይ አውርደው ቀበሩት

27:57-61

15:42-47

23:50-56

19:31-42

ኒሳን 15

ኢየሩሳሌም

ካህናትና ፈሪሳውያን መቃብሩ እንዲታሸግና እንዲጠበቅ አደረጉ

27:62-66

     

ኒሳን 16

ኢየሩሳሌምና አካባቢዋ፤ ኤማሁስ

ኢየሱስ ከሞት ተነሳ፤ ለደቀ መዛሙርቱ አምስት ጊዜ ተገለጠላቸው

28:1-15

16:1-8

24:1-49

20:1-25

ከኒሳን 16 በኋላ

ኢየሩሳሌም፤ ገሊላ

ለደቀ መዛሙርቱ በተደጋጋሚ ታየ (1ቆሮ 15:5-7፤ ሥራ 1:3-8)፤ መመሪያ ሰጣቸው፤ ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ተልእኮ ሰጣቸው

28:16-20

   

20:26–21:25

ኢያር 25

የደብረ ዘይት ተራራ፣ ቢታንያ አቅራቢያ

ኢየሱስ ከሞት በተነሳ በ40ኛው ቀን አረገ (ሥራ 1:9-12)

   

24:50-53