ምረጥ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ዘፍጥረት ዘፀአት ዘሌዋውያን ዘኁልቁ ዘዳግም ኢያሱ መሳፍንት ሩት 1 ሳሙኤል 2 ሳሙኤል 1 ነገሥት 2 ነገሥት 1 ዜና መዋዕል 2 ዜና መዋዕል ዕዝራ ነህምያ አስቴር ኢዮብ መዝሙር ምሳሌ መክብብ መኃልየ መኃልይ ኢሳይያስ ኤርምያስ ሰቆቃወ ኤርምያስ ሕዝቅኤል ዳንኤል ሆሴዕ ኢዩኤል አሞጽ አብድዩ ዮናስ ሚክያስ ናሆም ዕንባቆም ሶፎንያስ ሐጌ ዘካርያስ ሚልክያስ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ሮም 1 ቆሮንቶስ 2 ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ፊልጵስዩስ ቆላስይስ 1 ተሰሎንቄ 2 ተሰሎንቄ 1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ፊልሞና ዕብራውያን ያዕቆብ 1 ጴጥሮስ 2 ጴጥሮስ 1 ዮሐንስ 2 ዮሐንስ 3 ዮሐንስ ይሁዳ ራእይ በምዕራፍ 1 2 3 4 5 የያዕቆብ ደብዳቤ ምዕራፎች 1 2 3 4 5 የመጽሐፉ ይዘት 1 ሰላምታ (1) ጽናት ደስታ ያስገኛል (2-15) ተፈትኖ የተረጋገጠ እምነት (3) “በእምነት መለመኑን ይቀጥል” (5-8) ምኞት ወደ ኃጢአትና ሞት ይመራል (14, 15) መልካም ስጦታ ሁሉ ከላይ ነው (16-18) ቃሉን መስማትና በተግባር ማዋል (19-25) ፊቱን በመስተዋት የሚያይ ሰው (23, 24) “ንጹሕና ያልረከሰ አምልኮ” (26, 27) 2 አድልዎ ማድረግ ኃጢአት ነው (1-13) ፍቅር፣ ንጉሣዊ ሕግ (8) ‘እምነት ያለ ሥራ የሞተ ነው’ (14-26) አጋንንት ያምናሉ፤ በፍርሃትም ይንቀጠቀጣሉ (19) አብርሃም የይሖዋ ወዳጅ ተባለ (23) 3 ምላስን መግራት (1-12) “ብዙዎች አስተማሪዎች አይሁኑ” (1) “ከሰማይ የሆነው ጥበብ” (13-18) 4 የዓለም ወዳጅ አትሁኑ (1-12) ‘ዲያብሎስን ተቃወሙት’ (7) “ወደ አምላክ ቅረቡ” (8) ጉራ በመንዛት አትኩራሩ (13-17) “ይሖዋ ከፈቀደ” (15) 5 ለሀብታሞች የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (1-6) አምላክ በትዕግሥት የሚጸኑትን ይባርካል (7-11) “‘አዎ’ ካላችሁ አዎ ይሁን” (12) በእምነት የቀረበ ጸሎት ኃይል አለው (13-18) ኃጢአተኛን ከስህተት ጎዳናው መመለስ (19, 20) ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ ያዕቆብ—የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፍ ቅዱስ–አዲስ ዓለም ትርጉም ያዕቆብ—የመጽሐፉ ይዘት አማርኛ ያዕቆብ—የመጽሐፉ ይዘት https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/1001061100/univ/wpub/1001061100_univ_sqr_xl.jpg nwt ያዕቆብ ገጽ 1548-1549