ምረጥ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ዘፍጥረት ዘፀአት ዘሌዋውያን ዘኁልቁ ዘዳግም ኢያሱ መሳፍንት ሩት 1 ሳሙኤል 2 ሳሙኤል 1 ነገሥት 2 ነገሥት 1 ዜና መዋዕል 2 ዜና መዋዕል ዕዝራ ነህምያ አስቴር ኢዮብ መዝሙር ምሳሌ መክብብ መኃልየ መኃልይ ኢሳይያስ ኤርምያስ ሰቆቃወ ኤርምያስ ሕዝቅኤል ዳንኤል ሆሴዕ ኢዩኤል አሞጽ አብድዩ ዮናስ ሚክያስ ናሆም ዕንባቆም ሶፎንያስ ሐጌ ዘካርያስ ሚልክያስ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ሮም 1 ቆሮንቶስ 2 ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ፊልጵስዩስ ቆላስይስ 1 ተሰሎንቄ 2 ተሰሎንቄ 1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ፊልሞና ዕብራውያን ያዕቆብ 1 ጴጥሮስ 2 ጴጥሮስ 1 ዮሐንስ 2 ዮሐንስ 3 ዮሐንስ ይሁዳ ራእይ በምዕራፍ 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 ለሮም ሰዎች የተጻፈ ደብዳቤ ምዕራፎች 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 የመጽሐፉ ይዘት 1 ሰላምታ (1-7) ጳውሎስ ወደ ሮም ለመሄድ የነበረው ጉጉት (8-15) ‘ጻድቅ በእምነት ይኖራል’ (16, 17) አምላክን የማያከብሩ ሰዎች የሚያመካኙበት ነገር የላቸውም (18-32) የአምላክ ባሕርያት በፍጥረት ሥራው ላይ ይታያሉ (20) 2 አምላክ በአይሁዳውያንና በግሪካውያን ላይ ይፈርዳል (1-16) ሕሊና የሚሠራበት መንገድ (14, 15) አይሁዳውያንና ሕጉ (17-24) የልብ ግርዘት (25-29) 3 “የአምላክ እውነተኝነት የተረጋገጠ ነው” (1-8) ‘አይሁዳውያንም ሆኑ ግሪካውያን የኃጢአት ተገዢዎች ናቸው’ (9-20) በእምነት መጽደቅ (21-31) ‘ሁሉም የአምላክን ክብር ማንጸባረቅ ተስኗቸዋል’ (23) 4 አብርሃም በእምነቱ ጻድቅ ተባለ (1-12) አብርሃም እምነት ላላቸው ሁሉ አባት ነው (11) በእምነቱ የተነሳ የተስፋ ቃል ተገባለት (13-25) 5 በክርስቶስ አማካኝነት ከአምላክ ጋር መታረቅ (1-11) በአዳም በኩል ሞት፣ በክርስቶስ በኩል ሕይወት (12-21) ኃጢአትና ሞት ለሰው ሁሉ ተዳረሰ (12) አንድ የጽድቅ ተግባር (18) 6 ክርስቶስ ውስጥ በመጠመቅ አዲስ ሕይወት ማግኘት (1-11) ኃጢአት በሰውነታችሁ ላይ እንዲነግሥ አትፍቀዱ (12-14) ከኃጢአት ባርነት ተላቆ የአምላክ ባሪያ መሆን (15-23) የኃጢአት ደሞዝ ሞት፣ የአምላክ ስጦታ ግን ሕይወት ነው (23) 7 ከሕጉ ነፃ መውጣትን የሚያሳይ ምሳሌ (1-6) ሕጉ የኃጢአትን ምንነት አሳወቀ (7-12) ከኃጢአት ጋር የሚደረግ ትግል (13-25) 8 በመንፈስ የሚገኝ ሕይወትና ነፃነት (1-11) ‘የአምላክ ልጆች መሆናችንን መንፈሱ ይመሠክራል’ (12-17) ፍጥረት የአምላክ ልጆች የሚያገኙትን ነፃነት ይጠባበቃል (18-25) ‘መንፈስ ይማልድልናል’ (26, 27) አምላክ አስቀድሞ የወሰናቸው (28-30) በአምላክ ፍቅር አማካኝነት ድል ማድረግ (31-39) 9 ጳውሎስ ለሥጋዊ እስራኤላውያን አዘነላቸው (1-5) የአብርሃም እውነተኛ ዘር (6-13) የአምላክን ምርጫ በተመለከተ ጥያቄ ማንሳት አንችልም (14-26) የቁጣና የምሕረት ዕቃዎች (22, 23) “የሚድኑት ቀሪዎች ብቻ ናቸው” (27-29) እስራኤል ተሰናከለ (30-33) 10 መጽደቅ የሚቻልበት መንገድ (1-15) እምነትን በይፋ መናገር (10) “የይሖዋን ስም የሚጠራ ሁሉ ይድናል” (13) ያማሩ እግሮች ያሏቸው ሰባኪዎች (15) ምሥራቹን አንቀበልም አሉ (16-21) 11 አምላክ እስራኤልን ሙሉ በሙሉ አልተወውም (1-16) የወይራ ዛፉ ምሳሌ (17-32) ጥልቅ የሆነው የአምላክ ጥበብ (33-36) 12 ሰውነታችሁን ሕያው መሥዋዕት አድርጋችሁ አቅርቡ (1, 2) የተለያዩ ስጦታዎች ያሉት አንድ አካል (3-8) የክርስትና አኗኗርን በተመለከተ የተሰጠ ምክር (9-21) 13 ለባለሥልጣናት መገዛት (1-7) ቀረጥ መክፈል (6, 7) “ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው” (8-10) በቀን ብርሃን መመላለስ (11-14) 14 አንዳችሁ በሌላው ላይ አትፍረዱ (1-12) ሌሎችን አታሰናክሉ (13-18) ሰላምና አንድነት እንዲሰፍን ጥረት አድርጉ (19-23) 15 ‘እንደ ክርስቶስ አንዳችሁ ሌላውን ተቀበሉ’ (1-13) የአሕዛብ አገልጋይ የሆነው ጳውሎስ (14-21) የጳውሎስ የጉዞ ዕቅድ (22-33) 16 ጳውሎስ ፌበንን አስተዋወቀ (1, 2) ለሮም ክርስቲያኖች የቀረበ ሰላምታ (3-16) ክፍፍል ከሚፈጥሩ ነገሮች መራቅ (17-20) የጳውሎስ የሥራ አጋሮች ያቀረቡት ሰላምታ (21-24) ተሰውሮ የቆየው ቅዱስ ሚስጥር ተገልጧል (25-27) ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ ሮም—የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፍ ቅዱስ–አዲስ ዓለም ትርጉም ሮም—የመጽሐፉ ይዘት አማርኛ ሮም—የመጽሐፉ ይዘት https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/1001061100/univ/wpub/1001061100_univ_sqr_xl.jpg nwt ሮም ገጽ 1439-1440