በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የሚክያስ መጽሐፍ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6 7

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • በሰማርያና በይሁዳ ላይ የተላለፈ ፍርድ (1-16)

      • ኃጢአትና ዓመፅ ችግር አስከተለ (5)

  • 2

    • ጨቋኞች ወዮላቸው! (1-11)

    • እስራኤልን መልሼ በአንድነት አኖራለሁ (12, 13)

      • ምድሪቱ በሕዝብ ሁካታ ትሞላለች (12)

  • 3

    • መሪዎችና ነቢያት ተወገዙ (1-12)

      • ሚክያስ በይሖዋ መንፈስ አማካኝነት ኃይል ተሞላ (8)

      • “ካህናቷ በክፍያ ያስተምራሉ” (11)

      • “ኢየሩሳሌም የፍርስራሽ ክምር ትሆናለች” (12)

  • 4

    • የይሖዋ ተራራ ከፍ ከፍ ይላል (1-5)

      • ሰይፋቸውን ማረሻ ያደርጋሉ (3)

      • ‘በይሖዋ ስም እንሄዳለን’ (5)

    • ዳግመኛ የተቋቋመችው ጽዮን ብርቱ ትሆናለች (6-13)

  • 5

    • በመላው ምድር ላይ ታላቅ የሚሆን ገዢ (1-6)

      • ከቤተልሔም የሚወጣ ገዢ (2)

    • የተረፉት እንደ ጠልና እንደ አንበሳ ይሆናሉ (7-9)

    • ምድሪቱ ትነጻለች (10-15)

  • 6

    • አምላክ ከእስራኤል ጋር ይሟገታል (1-5)

    • “ይሖዋ ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?” (6-8)

      • ፍትሕ፣ ታማኝነት፣ ልክን ማወቅ (8)

    • የእስራኤል በደልና የደረሰበት ቅጣት (9-16)

  • 7

    • የእስራኤል ብልሹ ሥነ ምግባር (1-6)

      • “የሰው ጠላቶቹ ቤተሰቦቹ ናቸው” (6)

    • “በትዕግሥት እጠብቃለሁ” (7)

    • በአምላክ ሕዝብ ላይ የተሰነዘረው ነቀፋ ይወገዳል (8-13)

    • ሚክያስ ለአምላክ ያቀረበው ጸሎትና ውዳሴ (14-20)

      • ይሖዋ የሰጠው መልስ (15-17)

      • ‘እንደ ይሖዋ ያለ አምላክ ማን ነው?’ (18)