በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የዮሐንስ የመጀመሪያው ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • የሕይወት ቃል (1-4)

    • በብርሃን መመላለስ (5-7)

    • ኃጢአትን የመናዘዝ አስፈላጊነት (8-10)

  • 2

    • ኢየሱስ፣ የማስተሰረያ መሥዋዕት (1, 2)

    • የእሱን ትእዛዛት መጠበቅ (3-11)

      • አሮጌውና አዲሱ ትእዛዝ (7, 8)

    • መልእክቱን የጻፈበት ምክንያት (12-14)

    • ዓለምን አትውደዱ (15-17)

    • ፀረ ክርስቶስን በተመለከተ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (18-29)

  • 3

    • የአምላክ ልጆች ነን (1-3)

    • የአምላክ ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች (4-12)

      • ኢየሱስ የዲያብሎስን ሥራ ያፈርሳል (8)

    • እርስ በርስ ተዋደዱ (13-18)

    • “አምላክ ከልባችን ይልቅ ታላቅ ነው” (19-24)

  • 4

    • በመንፈስ የተነገረን ቃል መመርመር (1-6)

    • አምላክን ማወቅና መውደድ (7-21)

      • “አምላክ ፍቅር ነው” (8, 16)

      • “በፍቅር ፍርሃት የለም” (18)

  • 5

    • በኢየሱስ የሚያምን ዓለምን ያሸንፋል (1-12)

      • ‘አምላክን መውደድ ማለት ትእዛዛቱን መጠበቅ ነው’ (3)

    • ጸሎት ባለው ኃይል መተማመን (13-17)

    • ክፉ በሆነ ዓለም ውስጥ ራስን መጠበቅ (18-21)

      • ‘መላው ዓለም በክፉው ቁጥጥር ሥር ነው’ (19)