በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የአንደኛ ዜና መዋዕል መጽሐፍ

ምዕራፎች

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ከአዳም እስከ አብርሃም (1-27)

    • የአብርሃም ዘሮች (28-37)

    • ኤዶማውያን፣ ነገሥታታቸውና አለቆቻቸው (38-54)

  • 2

    • የእስራኤል 12 ወንዶች ልጆች (1, 2)

    • የይሁዳ ዘሮች (3-55)

  • 3

    • የዳዊት ዘሮች (1-9)

    • የዳዊት የንግሥና መስመር (10-24)

  • 4

    • ሌሎቹ የይሁዳ ዘሮች (1-23)

      • ያቤጽ ያቀረበው ጸሎት (9, 10)

    • የስምዖን ዘሮች (24-43)

  • 5

    • የሮቤል ዘሮች (1-10)

    • የጋድ ዘሮች (11-17)

    • አጋራውያን ድል ተመቱ (18-22)

    • የምናሴ ነገድ እኩሌታ (23-26)

  • 6

    • የሌዊ ዘሮች (1-30)

    • የቤተ መቅደሱ ዘማሪዎች (31-47)

    • የአሮን ዘሮች (48-53)

    • የሌዋውያን መኖሪያ ስፍራዎች (54-81)

  • 7

    • የይሳኮር ዘሮች (1-5)፣ የቢንያም ዘሮች (6-12)፣ የንፍታሌም ዘሮች (13)፣ የምናሴ ዘሮች (14-19)፣ የኤፍሬም ዘሮች (20-29)፣ እና የአሴር ዘሮች (30-40)

  • 8

    • የቢንያም ዘሮች (1-40)

      • የሳኦል የዘር ሐረግ (33-40)

  • 9

    • ከግዞት የተመለሱት እስራኤላውያን የትውልድ ሐረግ (1-34)

    • የሳኦል የዘር ሐረግ በድጋሚ ተዘረዘረ (35-44)

  • 10

    • ሳኦልና ሦስት ወንዶች ልጆቹ ሞቱ (1-14)

  • 11

    • እስራኤላውያን በሙሉ ዳዊትን ንጉሥ አድርገው ቀቡት (1-3)

    • ዳዊት ጽዮንን ያዘ (4-9)

    • የዳዊት ኃያላን ተዋጊዎች (10-47)

  • 12

    • የዳዊት ደጋፊዎች (1-40)

  • 13

    • ታቦቱ ከቂርያትየአሪም መጣ (1-14)

      • ዖዛ ተቀሰፈ (9, 10)

  • 14

    • የዳዊት ንግሥና ጸና (1, 2)

    • የዳዊት ቤተሰብ (3-7)

    • ፍልስጤማውያን ድል ተመቱ (8-17)

  • 15

    • ሌዋውያን ታቦቱን ወደ ኢየሩሳሌም አመጡት (1-29)

      • ሜልኮል ዳዊትን ናቀችው (29)

  • 16

    • ታቦቱን ዳዊት በተከለለት ድንኳን ውስጥ አስቀመጡት (1-6)

    • ዳዊት የዘመረው የምስጋና መዝሙር (7-36)

      • “ይሖዋ ነገሠ!” (31)

    • በታቦቱ ፊት ማገልገል (37-43)

  • 17

    • ዳዊት ቤተ መቅደሱን እንደማይሠራ ተነገረው (1-6)

    • ለዳዊት የመንግሥት ቃል ኪዳን ተገባለት (7-15)

    • ዳዊት ያቀረበው የምስጋና ጸሎት (16-27)

  • 18

    • ዳዊት የተቀዳጃቸው ድሎች (1-13)

    • የዳዊት አስተዳደር (14-17)

  • 19

    • አሞናውያን የዳዊትን መልእክተኞች አዋረዷቸው (1-5)

    • በአሞናውያንና በሶርያውያን ላይ የተገኘ ድል (6-19)

  • 20

    • ራባ ተያዘች (1-3)

    • ግዙፍ የሆኑት ፍልስጤማውያን ተገደሉ (4-8)

  • 21

    • ዳዊት ሕዝቡን በመቁጠር በደል ፈጸመ (1-6)

    • ይሖዋ እስራኤልን መታ (7-17)

    • ዳዊት መሠዊያ ሠራ (18-30)

  • 22

    • ዳዊት ለቤተ መቅደሱ ግንባታ ያደረገው ዝግጅት (1-5)

    • ዳዊት ለሰለሞን መመሪያ ሰጠው (6-16)

    • መኳንንቱ ሰለሞንን እንዲረዱት ታዘዙ (17-19)

  • 23

    • ዳዊት ሌዋውያኑን አደራጀ (1-32)

      • አሮንና ወንዶች ልጆቹ ተለዩ (13)

  • 24

    • ዳዊት፣ ካህናቱ በ24 ቡድኖች እንዲደራጁ አደረገ (1-19)

    • የቀሩት ሌዋውያን (20-31)

  • 25

    • በአምላክ ቤት የሚያገለግሉ ሙዚቀኞችና ዘማሪዎች (1-31)

  • 26

    • የበር ጠባቂዎቹ ምድብ (1-19)

    • የግምጃ ቤት ኃላፊዎችና ሌሎች ሹማምንት (20-32)

  • 27

    • ንጉሡን የሚያገለግሉ ባለሥልጣናት (1-34)

  • 28

    • ዳዊት የቤተ መቅደሱን ግንባታ አስመልክቶ የሰጠው ንግግር (1-8)

    • ለሰለሞን የተሰጠ መመሪያ፤ የቤተ መቅደሱ ንድፍ ተሰጠው (9-21)

  • 29

    • ለቤተ መቅደሱ ግንባታ የተሰጡ መዋጮዎች (1-9)

    • ዳዊት ያቀረበው ጸሎት (10-19)

    • ሕዝቡ ተደሰተ፤ የሰለሞን ንግሥና (20-25)

    • ዳዊት ሞተ (26-30)