በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ለተሰሎንቄ ሰዎች የተጻፈ የመጀመሪያው ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1)

    • የተሰሎንቄ ክርስቲያኖች ላሳዩት እምነት የቀረበ ምስጋና (2-10)

  • 2

    • ጳውሎስ በተሰሎንቄ ያከናወነው አገልግሎት (1-12)

    • የተሰሎንቄ ሰዎች የአምላክን ቃል ተቀበሉ (13-16)

    • ጳውሎስ የተሰሎንቄ ክርስቲያኖችን ለማየት ናፈቀ (17-20)

  • 3

    • ጳውሎስ በአቴንስ ሆኖ ያሉበትን ሁኔታ ለመስማት እጅግ ጓጓ (1-5)

    • ጢሞቴዎስ የሚያጽናና ዜና ይዞ መጣ (6-10)

    • ለተሰሎንቄ ክርስቲያኖች የቀረበ ጸሎት (11-13)

  • 4

    • ከፆታ ብልግና እንዲርቁ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ (1-8)

    • እርስ በርስ ተዋደዱ (9-12)

      • ‘በሌሎች ሰዎች ጉዳይ ጣልቃ አትግቡ’ (11)

    • በክርስቶስ የሞቱት ቀድመው ይነሳሉ (13-18)

  • 5

    • የይሖዋ ቀን የሚመጣበት መንገድ (1-5)

      • “ሰላምና ደህንነት ሆነ!” (3)

    • ነቅተን እንኑር፤ የማመዛዘን ችሎታችንን እንጠብቅ (6-11)

    • ማሳሰቢያ (12-24)

    • የስንብት ቃላት (25-28)