በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

ለፊልጵስዩስ ሰዎች የተጻፈ ደብዳቤ

ምዕራፎች

1 2 3 4

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ሰላምታ (1, 2)

    • ለአምላክ የቀረበ ምስጋና፤ የጳውሎስ ጸሎት (3-11)

    • አስቸጋሪ ሁኔታ ቢኖርም ምሥራቹ ተስፋፋ (12-20)

    • ‘የምኖረው ለክርስቶስ ነው፤ ብሞት ደግሞ እጠቀማለሁ’ (21-26)

    • ‘አኗኗራችሁ ከምሥራቹ ጋር የሚስማማ ይሁን’ (27-30)

  • 2

    • ክርስቲያናዊ ትሕትና (1-4)

    • ክርስቶስ ያሳየው ትሕትናና ያገኘው ክብር (5-11)

    • የራሳችሁን መዳን ከፍጻሜ አድርሱ (12-18)

      • “እንደ ብርሃን አብሪዎች ታበራላችሁ” (15)

    • ጳውሎስ ጢሞቴዎስንና አፍሮዲጡን ለመላክ አሰበ (19-30)

  • 3

    • “በሥጋ አንመካም” (1-11)

      • “ሁሉንም ነገር እንደ ኪሳራ እቆጥረዋለሁ” (7-9)

    • ግቡ ላይ ለመድረስ እጣጣራለሁ (12-21)

      • “የሰማይ ዜጎች ነን” (20)

  • 4

    • አንድነት፣ ደስታ፣ ንጹሕ ሐሳብ (1-9)

      • “ስለ ምንም ነገር አትጨነቁ” (6, 7)

    • ለፊልጵስዩስ ወንድሞች ያለውን አድናቆት ገለጸ (10-20)

    • የስንብት ቃላት (21-23)