በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የአስቴር መጽሐፍ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ንጉሥ አሐሽዌሮስ በሹሻን ግብዣ አደረገ (1-9)

    • ንግሥት አስጢን ታዛዥ ሳትሆን ቀረች (10-12)

    • ንጉሡ ከጠቢባኑ ጋር ተማከረ (13-20)

    • የንጉሡ አዋጅ በየቦታው እንዲታወጅ ተደረገ (21, 22)

  • 2

    • አዲስ ንግሥት መፈለግ (1-14)

    • አስቴር ንግሥት ሆነች (15-20)

    • መርዶክዮስ በንጉሡ ላይ የተጠነሰሰውን ሴራ አጋለጠ (21-23)

  • 3

    • ንጉሡ ሃማን ከፍ ከፍ አደረገው (1-4)

    • ሃማ አይሁዳውያንን ለማጥፋት ሴራ ጠነሰሰ (5-15)

  • 4

    • መርዶክዮስ አለቀሰ (1-5)

    • መርዶክዮስ አስቴርን አንድ እርምጃ እንድትወስድ ጠየቃት (6-17)

  • 5

    • አስቴር ንጉሡ ፊት ቀረበች (1-8)

    • የሃማ ቁጣና እብሪት (9-14)

  • 6

    • ንጉሡ መርዶክዮስን ከፍ ከፍ አደረገው (1-14)

  • 7

    • አስቴር ሃማን አጋለጠችው (1-6ሀ)

    • ሃማ ራሱ ባዘጋጀው እንጨት ላይ ተሰቀለ (6ለ-10)

  • 8

    • መርዶክዮስ ሹመት ተሰጠው (1, 2)

    • አስቴር ንጉሡን ተማጸነች (3-6)

    • ንጉሡ ሌላ አዋጅ እንዲወጣ አደረገ (7-14)

    • አይሁዳውያን ድል ተቀዳጁ (15-17)

  • 9

    • አስቴር ንጉሡን ተማጸነች (1-19)

    • ንጉሡ ሌላ አዋጅ እንዲወጣ አደረገ (20-32)

  • 10

    • አይሁዳውያን ከጥፋት ተረፉ፤ እንዲሁም ተደሰቱ (1-3)