በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የነህምያ መጽሐፍ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ነህምያ ስለ ኢየሩሳሌም የሰማው ወሬ (1-3)

    • ነህምያ ያቀረበው ጸሎት (4-11)

  • 2

    • ነህምያ ወደ ኢየሩሳሌም ተላከ (1-10)

    • ነህምያ የኢየሩሳሌምን ቅጥሮች ተዘዋውሮ ተመለከተ (11-20)

  • 3

    • ቅጥሩን መልሶ መገንባት (1-32)

  • 4

    • ተቃውሞ ቢኖርም ሥራው ወደፊት ገፋ (1-14)

    • ሠራተኞቹ የጦር መሣሪያ ታጥቀው የግንባታ ሥራውን ማከናወን ቀጠሉ (15-23)

  • 5

    • ነህምያ ወንድሞቻቸውን መበዝበዛቸውን እንዲያቆሙ አደረገ (1-13)

    • ነህምያ የራስን ጥቅም መሥዋዕት የማድረግ መንፈስ አሳየ (14-19)

  • 6

    • በግንባታ ሥራው ላይ የተነሳው ተቃውሞ ቀጠለ (1-14)

    • ቅጥሩ በ52 ቀናት ውስጥ ተሠርቶ ተጠናቀቀ (15-19)

  • 7

    • የከተማዋ መዝጊያዎችና በር ጠባቂዎቹ (1-4)

    • ከግዞት የተመለሱት ሰዎች ዝርዝር (5-69)

      • የቤተ መቅደሱ አገልጋዮች (46-56)

      • የሰለሞን አገልጋዮች ወንዶች ልጆች (57-60)

    • ለሥራው የተደረገ መዋጮ (70-73)

  • 8

    • ሕጉ ለሕዝቡ ተነበበ፤ እንዲሁም ተብራራ (1-12)

    • የዳስ በዓል ተከበረ (13-18)

  • 9

    • ሕዝቡ ኃጢአቱን ተናዘዘ (1-38)

      • ይሖዋ ይቅር ባይ አምላክ ነው (17)

  • 10

    • ሕዝቡ ሕጉን ለመጠበቅ ተስማማ (1-39)

      • “የአምላካችንን ቤት ቸል አንልም” (39)

  • 11

    • እስራኤላውያን ዳግመኛ በኢየሩሳሌም መኖር ጀመሩ (1-36)

  • 12

    • ካህናቱና ሌዋውያኑ (1-26)

    • ቅጥሩ ተመረቀ (27-43)

    • ለቤተ መቅደሱ አገልግሎት የሚሰጠው ድጋፍ (44-47)

  • 13

    • ነህምያ ያካሄደው ተጨማሪ ተሃድሶ (1-31)

      • አንድ አሥረኛውን አስገቡ (10-13)

      • ሰንበትን አታርክሱ (15-22)

      • ባዕዳን ሴቶችን በማግባታቸው ተወገዙ (23-28)