በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የሶፎንያስ መጽሐፍ

ምዕራፎች

1 2 3

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • የይሖዋ የፍርድ ቀን ቀርቧል (1-18)

      • የይሖዋ ቀን በፍጥነት እየቀረበ ነው (14)

      • “ብራቸውም ሆነ ወርቃቸው ሊያድናቸው አይችልም” (18)

  • 2

    • የቁጣው ቀን ሳይደርስባችሁ ይሖዋን ፈልጉ (1-3)

      • ጽድቅንና የዋህነትን ፈልጉ (3)

      • ‘ምናልባት ትሰወሩ ይሆናል’ (3)

    • በአጎራባች ብሔራት ላይ የተላለፈ ፍርድ (4-15)

  • 3

    • ዓመፀኛና ብልሹ የሆነችው ኢየሩሳሌም (1-7)

    • ፍርድና ተመልሶ መቋቋም (8-20)

      • “ንጹሕ ቋንቋ እሰጣቸዋለሁ” (9)

      • ትሑት የሆነና ራሱን ዝቅ የሚያደርግ ሕዝብ ይድናል (12)

      • ይሖዋ በጽዮን ሐሴት ያደርጋል (17)