በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የሚልክያስ መጽሐፍ

ምዕራፎች

1 2 3 4

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • ይሖዋ ለሕዝቡ ያለው ፍቅር (1-5)

    • እንከን ያለበት መሥዋዕት ያቀረቡ ካህናት (6-14)

      • የአምላክ ስም በብሔራት መካከል ታላቅ ይሆናል (11)

  • 2

    • ካህናቱ ሕዝቡን ሳያስተምሩ ቀሩ (1-9)

      • ካህኑ “በከንፈሮቹ ላይ እውቀት ሊኖረው ይገባል” (7)

    • ሚስቶቻቸውን በመፍታት በደል ፈጸሙ (10-17)

      • “እኔ ፍቺን እጠላለሁ” ይላል ይሖዋ (16)

  • 3

    • እውነተኛው ጌታ ቤተ መቅደሱን ለማንጻት ይመጣል (1-5)

      • የቃል ኪዳኑ መልእክተኛ (1)

    • ወደ ይሖዋ እንዲመለሱ ማበረታታት (6-12)

      • ይሖዋ አይለወጥም (6)

      • “ወደ እኔ ተመለሱ፤ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ” (7)

      • ‘አሥራቱን ሁሉ አስገቡ፤ ይሖዋም የተትረፈረፈ በረከት ያፈስላችኋል’ (10)

    • ጻድቁ ሰውና ክፉው ሰው (13-18)

      • በአምላክ ፊት የመታሰቢያ መጽሐፍ ተጻፈ (16)

      • በጻድቁና በክፉው መካከል ያለው ልዩነት (18)

  • 4

    • ከይሖዋ ቀን በፊት ኤልያስ ይመጣል (1-6)

      • ‘የጽድቅ ፀሐይ ትወጣለች’ (2)