በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

መኃልየ መኃልይ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6 7 8

የመጽሐፉ ይዘት

  • ሱላማዊቷ ልጃገረድ በንጉሥ ሰለሞን ሰፈር (1:1–3:5)

    • 1

      • ከመዝሙሮች ሁሉ የሚበልጥ መዝሙር (1)

      • ልጃገረዷ (2-7)

      • የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች (8)

      • ንጉሡ (9-11)

        • “የወርቅ ጌጦች እንሠራልሻለን” (11)

      • ልጃገረዷ (12-14)

        • “ውዴ ለእኔ ጥሩ መዓዛ እንዳለው በከረጢት ያለ ከርቤ ነው” (13)

      • እረኛው (15)

        • ‘ፍቅሬ ሆይ፣ አንቺ ውብ ነሽ’

      • ልጃገረዷ (16, 17)

        • ‘ውዴ ሆይ፣ አንተ ውብ ነህ’ (16)

    • 2

      • ልጃገረዷ (1)

        • “የሳሮን አበባ ነኝ”

      • እረኛው (2)

        • ‘ፍቅሬ እንደ አበባ ናት’

      • ልጃገረዷ (3-14)

        • ‘ፍቅርን እንዳታነሳሱ’ (7)

        • እረኛው የተናገረውን ጠቀሰች (10ለ-14)

          • “የእኔ ቆንጆ፣ ነይ አብረን እንሂድ” (10ለ, 13)

      • የልጃገረዷ ወንድሞች (15)

        • ‘ቀበሮዎቹን ያዙልን’

      • ልጃገረዷ (16, 17)

        • “ውዴ የእኔ ነው፤ እኔም የእሱ ነኝ” (16)

    • 3

      • ልጃገረዷ (1-5)

        • ‘የምወደውን ፈለግኩት’ (1)

  • ሱላማዊቷ በኢየሩሳሌም (3:6–8:4)

    • 3

      • የጽዮን ሴቶች ልጆች (6-11)

        • የሰለሞን አጀብ

    • 4

      • እረኛው (1-5)

        • ‘ፍቅሬ ሆይ፣ አንቺ ውብ ነሽ’ (1)

      • ልጃገረዷ (6)

      • እረኛው (7-16ሀ)

        • “ሙሽራዬ ሆይ፣ ልቤን ማርከሽዋል” (9)

      • ልጃገረዷ (16ለ)

    • 5

      • እረኛው (1ሀ)

      • የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች (1ለ)

        • “በፍቅር መግለጫዎች ስከሩ!”

      • ልጃገረዷ (2-8)

        • ሕልሟን ተናገረች

      • የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች (9)

        • ‘ውድሽ ከሌሎች ሁሉ እንዴት ቢበልጥ ነው?’

      • ልጃገረዷ (10-16)

        • ‘በአሥር ሺህ ሰዎች መካከል ጎልቶ ይታያል’ (10)

    • 6

      • የኢየሩሳሌም ሴቶች ልጆች (1)

      • ልጃገረዷ (2, 3)

        • “እኔ የውዴ ነኝ፤ ውዴም የእኔ ነው” (3)

      • ንጉሡ (4-10)

        • “አንቺ እንደ ቲርጻ ቆንጆ ነሽ” (4)

        • ሴቶቹ የተናገሩትን ጠቀሰ (10)

      • ልጃገረዷ (11, 12)

      • ንጉሡ (እና ሌሎች) (13ሀ)

      • ልጃገረዷ (13ለ)

      • ንጉሡ (እና ሌሎች) (13ሐ)

    • 7

      • ንጉሡ (1-9ሀ)

        • ‘አንቺ የተወደድሽ ልጃገረድ፣ እንዴት ደስ ታሰኛለሽ!’ (6)

      • ልጃገረዷ (9ለ-13)

        • “እኔ የውዴ ነኝ፤ እሱም የሚመኘው እኔን ነው” (10)

    • 8

      • ልጃገረዷ (1-4)

        • “እንደ ወንድሜ በሆንክ!” (1)

  • ሱላማዊቷ ተመለሰች፤ ታማኝነቷን አስመሠከረች (8:5-14)

    • 8

      • የልጃገረዷ ወንድሞች (5ለ)

        • ‘ውዷን ደገፍ ብላ የምትመጣው ይህች ማን ናት?’

      • ልጃገረዷ (5ለ-7)

        • “ፍቅር እንደ ሞት የበረታ ነው” (6)

      • የልጃገረዷ ወንድሞች (8, 9)

        • “እሷ ቅጥር ብትሆን . . . በር ብትሆን ግን . . .” (9)

      • ልጃገረዷ (10-12)

        • “እኔ ቅጥር ነኝ” (10)

      • እረኛው (13)

        • ‘ድምፅሽን ልስማው’

      • ልጃገረዷ (14)

        • ‘እንደ ሜዳ ፍየል ፍጠን’