በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

በቀጥታ ወደ ርዕስ ማውጫው ሂድ

የሆሴዕ መጽሐፍ

ምዕራፎች

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14

የመጽሐፉ ይዘት

  • 1

    • የሆሴዕ ሚስትና የወለደቻቸው ልጆች (1-9)

      • ኢይዝራኤል (4)፣ ሎሩሃማ (6) እና ሎአሚ (9)

    • አንድ እንደሚሆኑ የተነገረ ተስፋ (10, 11)

  • 2

    • ከዳተኛዋ እስራኤል ተቀጣች (1-13)

    • ወደ ይሖዋ ይመለሳሉ (14-23)

      • “ባሌ ብለሽ ትጠሪኛለሽ” (16)

  • 3

    • ሆሴዕ አመንዝራ የሆነችውን ሚስቱን መልሶ ወሰዳት (1-3)

    • እስራኤላውያን ተመልሰው ወደ ይሖዋ ይመጣሉ (4, 5)

  • 4

    • ይሖዋ ከእስራኤል ጋር ይፋረዳል (1-8)

      • በምድሪቱ ላይ አምላክን ማወቅ የለም (1)

    • የእስራኤል የጣዖት አምልኮና ሴሰኝነት (9-19)

      • የአመንዝራነት መንፈስ እንዲባዝኑ ያደርጋል (12)

  • 5

    • በኤፍሬምና በይሁዳ ላይ የተላለፈ ፍርድ (1-15)

  • 6

    • ወደ ይሖዋ እንዲመለሱ የቀረበ ጥሪ (1-3)

    • ሕዝቡ ታማኝ ፍቅር ማሳየቱን አልቀጠለም (4-6)

      • ታማኝ ፍቅር ከመሥዋዕት ይበልጣል (6)

    • የሕዝቡ ምግባር አሳፋሪ ነው (7-11)

  • 7

    • የኤፍሬም ክፋት ተገለጸ (1-16)

      • ከአምላክ መረብ ማምለጥ አይቻልም (12)

  • 8

    • ጣዖት አምልኮ የሚያስከትለው መዘዝ (1-14)

      • “ነፋስን ይዘራሉ፤ አውሎ ነፋስንም ያጭዳሉ” (7)

      • “እስራኤል ፈጣሪውን ረስቷል” (14)

  • 9

    • የኤፍሬም ኃጢአት በአምላክ ፊት ተቀባይነት አሳጣው (1-17)

      • ለአሳፋሪው አምላክ ራሳቸውን አሳልፈው ሰጡ (10)

  • 10

    • የተበላሸ ወይን የሆነው እስራኤል ጥፋት ይደርስበታል (1-15)

      • መዝራትና ማጨድ (12, 13)

  • 11

    • “እስራኤል ገና ልጅ ሳለ ወደድኩት” (1-12)

      • ‘ልጄን ከግብፅ ጠራሁት’ (1)

  • 12

    • ኤፍሬም ወደ ይሖዋ መመለስ ይኖርበታል (1-14)

      • ያዕቆብ ከአምላክ ጋር ታገለ (3)

      • ያዕቆብ የአምላክን ሞገስ ለማግኘት አልቅሶ ለመነ (4)

  • 13

    • ጣዖት አምላኪ የሆነው ኤፍሬም ይሖዋን ረሳ (1-16)

      • “ሞት ሆይ፣ መንደፊያህ የት አለ?” (14)

  • 14

    • ወደ ይሖዋ ለመመለስ የቀረበ ልመና (1-3)

      • የከንፈር ውዳሴ ማቅረብ (2)

    • “ከዳተኛነታቸውን እፈውሳለሁ” (4-9)