ምረጥ የመጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፍ ዘፍጥረት ዘፀአት ዘሌዋውያን ዘኁልቁ ዘዳግም ኢያሱ መሳፍንት ሩት 1 ሳሙኤል 2 ሳሙኤል 1 ነገሥት 2 ነገሥት 1 ዜና መዋዕል 2 ዜና መዋዕል ዕዝራ ነህምያ አስቴር ኢዮብ መዝሙር ምሳሌ መክብብ መኃልየ መኃልይ ኢሳይያስ ኤርምያስ ሰቆቃወ ኤርምያስ ሕዝቅኤል ዳንኤል ሆሴዕ ኢዩኤል አሞጽ አብድዩ ዮናስ ሚክያስ ናሆም ዕንባቆም ሶፎንያስ ሐጌ ዘካርያስ ሚልክያስ ማቴዎስ ማርቆስ ሉቃስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ሮም 1 ቆሮንቶስ 2 ቆሮንቶስ ገላትያ ኤፌሶን ፊልጵስዩስ ቆላስይስ 1 ተሰሎንቄ 2 ተሰሎንቄ 1 ጢሞቴዎስ 2 ጢሞቴዎስ ቲቶ ፊልሞና ዕብራውያን ያዕቆብ 1 ጴጥሮስ 2 ጴጥሮስ 1 ዮሐንስ 2 ዮሐንስ 3 ዮሐንስ ይሁዳ ራእይ በምዕራፍ 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 የሆሴዕ መጽሐፍ ምዕራፎች 1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 የመጽሐፉ ይዘት 1 የሆሴዕ ሚስትና የወለደቻቸው ልጆች (1-9) ኢይዝራኤል (4)፣ ሎሩሃማ (6) እና ሎአሚ (9) አንድ እንደሚሆኑ የተነገረ ተስፋ (10, 11) 2 ከዳተኛዋ እስራኤል ተቀጣች (1-13) ወደ ይሖዋ ይመለሳሉ (14-23) “ባሌ ብለሽ ትጠሪኛለሽ” (16) 3 ሆሴዕ አመንዝራ የሆነችውን ሚስቱን መልሶ ወሰዳት (1-3) እስራኤላውያን ተመልሰው ወደ ይሖዋ ይመጣሉ (4, 5) 4 ይሖዋ ከእስራኤል ጋር ይፋረዳል (1-8) በምድሪቱ ላይ አምላክን ማወቅ የለም (1) የእስራኤል የጣዖት አምልኮና ሴሰኝነት (9-19) የአመንዝራነት መንፈስ እንዲባዝኑ ያደርጋል (12) 5 በኤፍሬምና በይሁዳ ላይ የተላለፈ ፍርድ (1-15) 6 ወደ ይሖዋ እንዲመለሱ የቀረበ ጥሪ (1-3) ሕዝቡ ታማኝ ፍቅር ማሳየቱን አልቀጠለም (4-6) ታማኝ ፍቅር ከመሥዋዕት ይበልጣል (6) የሕዝቡ ምግባር አሳፋሪ ነው (7-11) 7 የኤፍሬም ክፋት ተገለጸ (1-16) ከአምላክ መረብ ማምለጥ አይቻልም (12) 8 ጣዖት አምልኮ የሚያስከትለው መዘዝ (1-14) “ነፋስን ይዘራሉ፤ አውሎ ነፋስንም ያጭዳሉ” (7) “እስራኤል ፈጣሪውን ረስቷል” (14) 9 የኤፍሬም ኃጢአት በአምላክ ፊት ተቀባይነት አሳጣው (1-17) ለአሳፋሪው አምላክ ራሳቸውን አሳልፈው ሰጡ (10) 10 የተበላሸ ወይን የሆነው እስራኤል ጥፋት ይደርስበታል (1-15) መዝራትና ማጨድ (12, 13) 11 “እስራኤል ገና ልጅ ሳለ ወደድኩት” (1-12) ‘ልጄን ከግብፅ ጠራሁት’ (1) 12 ኤፍሬም ወደ ይሖዋ መመለስ ይኖርበታል (1-14) ያዕቆብ ከአምላክ ጋር ታገለ (3) ያዕቆብ የአምላክን ሞገስ ለማግኘት አልቅሶ ለመነ (4) 13 ጣዖት አምላኪ የሆነው ኤፍሬም ይሖዋን ረሳ (1-16) “ሞት ሆይ፣ መንደፊያህ የት አለ?” (14) 14 ወደ ይሖዋ ለመመለስ የቀረበ ልመና (1-3) የከንፈር ውዳሴ ማቅረብ (2) “ከዳተኛነታቸውን እፈውሳለሁ” (4-9) ተመለስ ቀጥል አትም አጋራ አጋራ ሆሴዕ—የመጽሐፉ ይዘት መጽሐፍ ቅዱስ–አዲስ ዓለም ትርጉም ሆሴዕ—የመጽሐፉ ይዘት አማርኛ ሆሴዕ—የመጽሐፉ ይዘት https://cms-imgp.jw-cdn.org/img/p/1001061100/univ/wpub/1001061100_univ_sqr_xl.jpg nwt ሆሴዕ ገጽ 1173-1174