በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

ሰላም እና ደስታ

ከባድ ችግሮች ሲያጋጥሙን ደስታና ውስጣዊ ሰላም የሕልም እንጀራ ሊሆንብን ይችላል። ሆኖም መጽሐፍ ቅዱስ በርካታ ሰዎች በየዕለቱ የሚገጥማቸውን ውጥረት እንዲቋቋሙ፣ አካላዊም ሆነ ስሜታዊ ችግሮችን እንዲወጡ እንዲሁም ዓላማና ትርጉም ያለው ሕይወት እንዲመሩ ረድቷቸዋል። መጽሐፍ ቅዱስ አንተም ደስተኛ እንድትሆን ሊረዳህ ይችላል።

መጽሐፍ ቅዱስ የሰዎችን ሕይወት ይለውጣል

የተለያየ ዓይነት አስተዳደግና አኗኗር ያላቸው ሰዎች ዓላማ ያለው ሕይወት መምራትና ከአምላክ ጋር ጥሩ ግንኙነት መመሥረት ችለዋል።

መጽሐፍ ቅዱስን አጥና

መጽሐፍ ቅዱስን መማር የሚኖርብን ለምንድን ነው?

መጽሐፍ ቅዱስ፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለሚያሳስቧቸው ጥያቄዎች መልስ ይሰጣል። አንተስ ለጥያቄዎችህ መልስ ማግኘት ትፈልጋለህ?

መጽሐፍ ቅዱስን የምናስጠናው እንዴት ነው?

የይሖዋ ምሥክሮች በዓለም ዙሪያ ሰዎችን በነፃ መጽሐፍ ቅዱስን በማስተማራቸው ይታወቃሉ። መጽሐፍ ቅዱስን የሚያስተምሩበት ፕሮግራም የሚካሄደው እንዴት እንደሆነ ተመልከት።

አንድ የይሖዋ ምሥክር መጥቶ እንዲያነጋግርህ ጠይቅ

ከይሖዋ ምሥክሮች ጋር ስለምትፈልገው የመጽሐፍ ቅዱስ ርዕሰ ጉዳይ መወያየት ወይም መጽሐፍ ቅዱስን በነፃ ከምናስተምርበት ዝግጅት መጠቀም ትችላለህ።