በዓለም ዙሪያ ያሉ የይሖዋ ምሥክሮች

ጉዋም

  • መሪትሶ ወደብ፣ ጉዋም—ለዘላለም በደስታ ኑር! የተባለው ብሮሹር ሲበረከት

አጭር መረጃ—ጉዋም

  • 173,000—የሕዝብ ብዛት
  • 709—መጽሐፍ ቅዱስን የሚያስተምሩ አገልጋዮች ብዛት
  • 9—ጉባኤዎች
  • 1 ለ 250—ከሕዝብ ብዛት አንጻር የይሖዋ ምሥክሮች ሬሾ

መጠበቂያ ግንብ—የጥናት እትም

ራሳቸውን በፈቃደኝነት አቅርበዋል—ማይክሮኔዥያ

በፓስፊክ ውቅያኖስ በሚገኙ ደሴቶች የሚያገለግሉ ከሌላ አካባቢ የመጡ የይሖዋ ምሥክሮች ሦስት የተለመዱ ተፈታታኝ ሁኔታዎች ያጋጥሟቸዋል። እነዚህ የመንግሥቱ ሰባኪዎች ተፈታታኝ ሁኔታዎቹን መወጣት የቻሉት እንዴት ነው?