በዓለም ዙሪያ ያሉ የይሖዋ ምሥክሮች

ኢስቶኒያ

አጭር መረጃ—ኢስቶኒያ

  • 1,366,000—የሕዝብ ብዛት
  • 4,110—መጽሐፍ ቅዱስን የሚያስተምሩ አገልጋዮች ብዛት
  • 54—ጉባኤዎች
  • 1 ለ 335—ከሕዝብ ብዛት አንጻር የይሖዋ ምሥክሮች ሬሾ

የሕትመት ሥራ

ኢስቶኒያ ለአንድ “ታላቅ ሥራ” እውቅና ሰጠች

በኢስቶኒያኛ የተዘጋጀው አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ፣ በ2014 በኢስቶኒያ በተዘጋጀው ላንጉዌጅ ዲድ ኦቭ ዘ ይር አዋርድ ላይ በዕጩ ተሸላሚነት ቀርቦ ነበር።

መጠበቂያ ግንብ

“ታሪክ አይዋሽም”

ሚያዝያ 1, 1951 በመቶ የሚቆጠሩ የይሖዋ ምሥክሮች ከኢስቶኒያ ወደ ሳይቤሪያ ተግዘዋል። ለምን?

በተጨማሪም ይህን ተመልከት