በቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ግባ

ልጆቻችሁን አስተምሩ

እነዚህ የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች በቀላሉ ሊገባ በሚችል መንገድ የተዘጋጁት ወላጆች ለልጆቻቸው ጠቃሚ የመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶችን እንዲያስተምሩ ለመርዳት ሲባል ነው። ታሪኮቹ ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር እንዲያነቧቸው ታስበው የተዘጋጁ ናቸው።